የአማራ ክልል መንግሥትና የታጣቂው ቡድን ሥምምነት
Your browser doesn’t support HTML5
በጎንደር እና አካባቢው ያሉ የታጠቁ ቡድኖችን ወደ ሰላማዊ ሕይወት ለመመለስ እየሠራ መሆኑን የገለጸው የአማራ ክልላዊ መንግሥት ከሌላ አንድ ታጣቂ ቡድን ጋር ዕርቀ ሠላም መውረዱን አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5