ከወልቃይትና ራያ አካባቢዎች ታፍነው የተወሰዱ ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በጦርነት የተሸነፈው ህወሓት ሲያስተዳድራቸው ከነበሩት ከወልቃይትና ራያ አካባቢዎች አፍኖ የወሰዳቸው በ10 ሽዎች የሚቆጠሩ ንፁሃን ዜጎች የደረሱበት አለመታወቁን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ።