የህክምና ባለሙያዎች ቅሬታ በባህር ዳር

Your browser doesn’t support HTML5

በባህር ዳር ከተማ የሚገኘው የኮሮናቫይረስ ለይቶ ማቆያም ሆነ የመመርመሪያ መሳሪያ በሙሉ አቅሙ እየሰራ እንዳልሆነ አንዳንድ የህክምና ባለሙያዎች ተናገሩ።