የህክምና ባለሙያዎች ቅሬታ በባህር ዳር
Your browser doesn’t support HTML5
በባህር ዳር ከተማ የሚገኘው የኮሮናቫይረስ ለይቶ ማቆያም ሆነ የመመርመሪያ መሳሪያ በሙሉ አቅሙ እየሰራ እንዳልሆነ አንዳንድ የህክምና ባለሙያዎች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5