ድምጽ ጉባዔ አማራ - በባህር ዳር ማርች 11, 2020 አስቴር ምስጋናው Your browser doesn’t support HTML5 የአማራ ሕዝብ አሁን ካለበት ችግር መውጣት የሚችለው የፖለቲካ መሪዎችና የማኅበረሰብ አንቂዎች በጋራ ሲስሩ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮነን ተናገሩ። "ጉባዔ አማራ" የተሰኘ ስብሰባ በባህር ዳር ተጀምሯል።