የአማራ ክልል ለታራሚዎች ይቅርታ አደረገ
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራ ክልል መንግሥት ከ2ሽህ በላይ ለሚሆኑ የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ጠቅላይ አቃቢ ህግ ገለፀ።
ከእነዚሁ ውስጥ 3ቱ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ዉጤት ያመጡ ተማሪዎች መሆናቸው ተገልጿል ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5