የእነአቶ በረከት የፍ/ቤት ውሎ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በእነ አቶ በረከት ስምዖን የክስ መዝገብ በቀረቡ ማስረጃዎች ላይ የዓቃቤ ህግን አስተያየት ለመስማት ለየካቲት 10/2012 ቀጠሮ ተሰጠ።