አማራ ክልል ሃምሣ ሺህ ሰው ሊመረምር ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በሚቀጥሉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ ከሃምሣ ሺህ በላይ ለሚሆን ሰው የኮሮናቫይረስ ምርመራ በአማራ ክልል ለማድረግ ማቀዱን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5