በሊባኖስ እየጨመረ የመጣው የኢንተርኔት ክፍያ የስደተኛ ሠራተኞችን ህይወት ከባድ አድርጎታል

Your browser doesn’t support HTML5

በሊባኖስ እጅግ እያሻቀበ የመጣው የኢተርኔት ክፍያ በሃገሪቱ በሚኖሩ ስደተኛ ሠራተኞች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ ጫና አሳድሯል።

በትውልድ ሀገራቸው ካሉ ቤተሰቦች ጋር ለመገናኘት፣ እርስ በርስ ለመረዳዳትና ሥራቸውን ለማቀላጠፍ የሚጠቀሙበት የኢንተርኔት ዋጋ በጣም በመጨመሩ እንደወትሮው ለመኖር አስቸጋሪ ሆኗል።