የቅዱስ ሲኖዶስ ደብዳቤ ለትግራይ ሊቃነ ጳጳሳት

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ ክልል ለሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ተቋርጦ የቆየው ግንኙነት እንዲቀጥል ጥሪ የያዘ ደብዳቤ ዛሬ ልኳል።

ደብዳቤው የተላከው ትግራይ ውስጥ ለሚገኙ አምስት ሊቃነ ጳጳሳት እንደሆነ ተገልጿል።