የአምቦ ከተማ ነዋሪዎች ቅሬታ አሰሙ

Your browser doesn’t support HTML5

"በመንገድ ግንባታ ምክንያት የምንኖርበትን የመንግስት ቤት ቶሎ እንድናፈርስ መወሰኑ ቅሬታ አሳድሮብናል" ሲሉ አንዳንድ የአምቦ ከተማ 03 ቀበሌ ነዋሪዎች ተናገሩ:: "ግንባታው ከ100 በላይ አባ ወራዎችን ስለሚያስነሳ ቤት አልባ ያደርገናል" ብለዋል::