ኮቪድ በወለጋና በአምቦ
Your browser doesn’t support HTML5
ለኮሮናቫይረስ ተጋልጠው ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ ህክምና ላይ ከነበሩ ሰማንያ ስምንት የኮቪድ-19 ህሙማን ሰባቱ ድነው መውጣታቸውን ሆስፒታሉ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5