የአማራ ክልል የፀጥታ ሁኔታ “አስተማማኝ ደረጃ ላይ ነው”

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራ ክልል የፀጥታ ሁኔታ “አስተማማኝ ደረጃ ላይ ነው” ሲሉ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አበረ አዳሙ በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ተናግረዋል።