ድምጽ የአማራ ክልል የፀጥታ ሁኔታ “አስተማማኝ ደረጃ ላይ ነው” ኦገስት 09, 2019 አስቴር ምስጋናው Your browser doesn’t support HTML5 የአማራ ክልል የፀጥታ ሁኔታ “አስተማማኝ ደረጃ ላይ ነው” ሲሉ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አበረ አዳሙ በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ተናግረዋል።