የቪኦኤ ዳይሬክተር መልዕክት

Your browser doesn’t support HTML5

የአሜሪካ ድምፅ ባልደረቦች በአመዛኙ ሥራቸውን እያከናወኑ ያሉት ከየቤታቸው መሆኑን ዳይሬክተሯ አማንዳ ቤኔት ዛሬ ከመኖሪያ ቤታቸው ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል።