ድምጽ በአላማጣ ከተማ ስለተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር የነዋሪዎች አስተያየት ኖቬምበር 26, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና በአማራ ልዩ ኃይል ቁጥጥር ሥር ባለቸው አላማጣ ከተማ የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ለህግና ማስከበርና ጸጥታ ጉዳዮች ቀዳሚ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚንቀሳቀስ አረጋገጠ፡፡