በአላማጣ ከተማ ስለተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር የነዋሪዎች አስተያየት

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና በአማራ ልዩ ኃይል ቁጥጥር ሥር ባለቸው አላማጣ ከተማ የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ለህግና ማስከበርና ጸጥታ ጉዳዮች ቀዳሚ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚንቀሳቀስ አረጋገጠ፡፡