ዓለም አቀፍ የኤድስ ጉባዔ በደቡብ አፍሪካ ተከፈተ

ሃያ አንደኛው ዓለም አቀፍ የኤድስ ጉባዔ ደቡብ አፍሪካ ደርበን ከተማ ተከፍቷል።

ሳይንቲስቶች፡ ተሟጋቾች እና ባለሙያዎች ለሚዳስሷቸው በርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ጉባዔው የሚቆይበት አምስት ቀን የሚበቃ አይመስልም።

የአሜሪካ ድምፅ ተሳታፊዎችንም ከስበሰባው ምን ውጤት እንደሚጠብቁ ጠይቆ የተዘጋጀው ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለም አቀፍ የኤድስ ጉባዔ በደቡብ አፍሪካ ተከፈተ