የኃይል ጥቃት እና የጠብ አጫሪነት ዝንባሌም እንደ ጤና ሁከት

Your browser doesn’t support HTML5

"አንድ ሰው ስለ ራሱ፣ ስለ ሌሎችና ስለ ዓለም ያለው አስተሳሰብ ሁሉን ነገር ከመጠን በላይ በችኮነት የሚያይ ከሆነ፣ ሰዎች ተነስተውብኛል ሊያጠፉኝ ነው ካለ ከፍተኛ የንዴትና የስጋት ስሜት ሊፈጥርበት ይችላል።" ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ። ".. ድንገት እንዲህ ባለ ቁጣ የሚዋጥን ሰው የሚተነኩ ነገሮች የትየለሌ ናቸው። ምክኒያታዊነት የለውም። ያን ስሜት እንደ ሱስ ማረቅ ነው የሚሻለው።.." ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ።