አዲስ አበባ —
የአፍሪካ ሕብረት
Your browser doesn’t support HTML5
ሃያ ሦስተኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ በማሊቦ
ሽብርተኛነት በመላው ዓለም ላይ የጋረጠውን አደጋ በኅብረት መመከት ግዴታ እንደሆነ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በናይጀሪያ ጉብኝታቸው ወቅት አስታውቀዋል።
ሃያ ሦስተኛው የአፍሪካ ኅብረት መሪዎች መደበኛ ጉባዔ ዛሬ በኢኳቶርያል ጊኒ ሪፐብሊክ ማላቦ ተጀምሯል።
የጉባዔው መሪ ቃል “የግብርናና የምግብ ዋስትና ዓመት” የሚል ነው።
በጉባዔው ላይ ከአፍሪካ መንግሥታትና ሃገር መሪዎች ሌላ የተለያዩ ሀገሮችና ዓለምአቀፍ ድርጅቶች መሪዎች ተገኝተዋል።
መለስካቸው አመሀ ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡