33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ
Your browser doesn’t support HTML5
ምጣኔ ኃብታዊና የገንዘብ አቅም ያላቸው የ አፍሪካ ህብረት አባል ሀገሮች በሰው ሰራሽም ሆነ በተፈጥሮ አደጋ ለተመቱ አባል ሀገሮች ወንድማዊ ትብብር መንፈጋቸው እጅግ አሳሳቢ ነው ሲሉ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ነቀፉ። የዓለፈውን ዓመትም ፈታኝ እንደነበር ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5