የአፍሪካ ፍልሰተኞች በስፔን

Your browser doesn’t support HTML5

በዓለማችን ዙሪያ የሚገኙ ወጣት የእግር ኳስ ተጫዋቾች፣ ጀግና የሚሏቸው ኮከብ ተጫዋቾች የደረሱበት ትልቅ ደረጃ የመድረስ ተስፋ ሰንቀው ወደ አውሮፓ በመጓዝ እንደ ባርሴሎና ላሉ ታዋቂ ቡድኖች ለመጫወት ይፈልጋሉ። በዚህ ረገድ፣ አብዛኞቹ ከአፍሪካ የሆኑ ፍልሰተኞች የመጀመሪያውን ዕርምጃ ወስደዋል። በአንድ አዛኝ አሰልጣኝ ዕርዳታ አማካይነትም አፍሪካውያኑ ወጣቶች በስፔኑ ሊግ ውስጥ ቡድን መሥርተዋል።