አዲስ አበባ —
ባለፉት አሥር ዓመታት የአፍሪካ አህጉር ያስመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የሚደነቅ ቢሆንም ወደ ማኅበራዊ ልማት እና ሁሉን አቀፍ ብልፅግና ግን አለመለወጡ ተነግሯል ።
የሚፈለገውን ማኅበራዊ ብልፅግና ለማምጣት ወደ ኢንዱስትሪው ዘርፍ መሸጋገር ግዴታ መሆኑ ተጠቁሟል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዕድገቱ ማኅበራዊ ልማት አላስገኘም - የአፍሪካ ኢኮኖሚ ሪፖርት
ባለፉት አሥር ዓመታት የአፍሪካ አህጉር ያስመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የሚደነቅ ቢሆንም ወደ ማኅበራዊ ልማት እና ሁሉን አቀፍ ብልፅግና ግን አለመለወጡ ተነግሯል ።
የሚፈለገውን ማኅበራዊ ብልፅግና ለማምጣት ወደ ኢንዱስትሪው ዘርፍ መሸጋገር ግዴታ መሆኑ ተጠቁሟል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ።