አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገሮች ስንዴ እና የምግብ ዘይት የሚገዙት ከዩክሬን እና ከሩሲያ ነው።
የዩክሬን ጦርነት በአፍሪካ ረሃብን ሊያባብስ እንደሚችል ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩክሬኑ ጦርነት በአንዳንዶቹ የአፍሪካ ሀገሮች ያለውን የምግብ ዋስትና ችግር እና ረሃብ ሊያባብስ እንደሚችል የጉዳዩ አዋቂዎች እያስጠነቀቁ ናቸው።
Your browser doesn’t support HTML5
አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገሮች ስንዴ እና የምግብ ዘይት የሚገዙት ከዩክሬን እና ከሩሲያ ነው።