በጎርፍ አደጋ ለተመታው የአፋር ክልል ድጋፍ ተደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ክልል መንግሥት በጎርፍ አደጋ ለተመታው የአፋር ክልል ልዩ ልዩ ድጋፎችን አድርጓል። የአፋር ክልል መንግሥትም በዛሬው ዕለት ድጋፉን ተረክቢያለሁ ብሏል።