የመጀመሪያው በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው በአፋር ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

በአፋር ክልል የመጀመሪያው በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱ ይፋ መሆኑን ተከትሎ የክልሉ መንግሥት ህዝቡ በተረጋጋ መንፈስ የመከላከል ሂደቱን እንዲያግዝ ጠይቋል፡፡