የመጀመሪያው በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው በአፋር ክልል
Your browser doesn’t support HTML5
በአፋር ክልል የመጀመሪያው በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱ ይፋ መሆኑን ተከትሎ የክልሉ መንግሥት ህዝቡ በተረጋጋ መንፈስ የመከላከል ሂደቱን እንዲያግዝ ጠይቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5