ድምጽ በአፋር እና በኢሳ ሶማሌዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት ኦክቶበር 31, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የሶማሌ ክልል መንግሥት ሰሞኑን በአፋር እና በኢሳ ሶማሌዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት መንስዔ በሁለቱ ክልሎች አስቀድሞ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በጣሰ መልኩ ሰፈራ በተከለከለበት ቦታ ሰፈራ በመጀመሩ ነው ብሏል።