በአፋር እና በኢሳ ሶማሌዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት
Your browser doesn’t support HTML5
የሶማሌ ክልል መንግሥት ሰሞኑን በአፋር እና በኢሳ ሶማሌዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት መንስዔ በሁለቱ ክልሎች አስቀድሞ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በጣሰ መልኩ ሰፈራ በተከለከለበት ቦታ ሰፈራ በመጀመሩ ነው ብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5