በብዙኃን መገናኛ የሴት ተንታኞች ተሳትፎ ዝቅተኛ መኾኑ ተገለጸ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የብዙኃን መገናኛ ባለሞያ ሴቶች ማኅበር፣ ሴቶች በዜና እና በመረጃ ምንጭነት ያላቸው ተሳትፎ፣ ከ12 በመቶ እንደማይበልጥ በጥናት መረጋገጡን አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5