አዲስ አበባ —
የሶማሊያ ፌደራል መንግሥትና የጁባ ጊዜያዊ አስተዳደር ዛሬ በአዲስ አበባ በኢጋድና ሌሎች አህጉራዊና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ አባላት ባስተባበሩት ድርድር እርቅና መተማመንን ለመገንባት የታለመ ስምምነት ተፈራራሙ።
ስምምነቱ በምሳሌነት ሊወሰድና ለጥቅም ሊውል እንደሚችል ተገልጿል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሶማሊያ ፌደራል መንግሥትና የጁባ ጊዜያዊ አስተዳደር ዛሬ በአዲስ አበባ በኢጋድና ሌሎች አህጉራዊና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ አባላት ባስተባበሩት ድርድር እርቅና መተማመንን ለመገንባት የታለመ ስምምነት ተፈራራሙ።
ስምምነቱ በምሳሌነት ሊወሰድና ለጥቅም ሊውል እንደሚችል ተገልጿል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡