ድምጽ በአዲስ አበባ የኮቪድ-19 የጥንቃቄ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ሜይ 26, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የኮቪድ-19 ወረርሽ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የችግሩን አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡