በአዲስ አበባ የኮቪድ-19 የጥንቃቄ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት

Your browser doesn’t support HTML5

የኮቪድ-19 ወረርሽ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የችግሩን አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡