በአዲስ አበባ የኮቪድ-19 የጥንቃቄ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት
Your browser doesn’t support HTML5
የኮቪድ-19 ወረርሽ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የችግሩን አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5