ድምጽ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም ም/ቤት ተመሰረተ ኦገስት 28, 2020 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም ምክር ቤት ተመሰርቷል። ሁሉም ነዋሪ የከተማው የሰላም አምባሳደር እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቅርበዋል።