የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም ም/ቤት ተመሰረተ

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም ምክር ቤት ተመሰርቷል። ሁሉም ነዋሪ የከተማው የሰላም አምባሳደር እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቅርበዋል።