አቶ ታከለ ኡማ አይነሱም

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማን ለማንሳት እንዳልወሰነ የፓርቲው ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ አስታወቁ። ከንቲባ ታከለ ኡማ ከሥልጣናቸው ይነሣሉ የሚሉ መረጃዎች ሰሞኑን ሲናፈሱ እንደነበር ይታወቃል።