የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለጨመረው ኪራይ የእፎይታ ጊዜ ሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለንግድ ሥራ በአከራይዋቸው ቤቶች ላይ ለጨመረው ኪራይ የእፎይታ ጊዜ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የተጨመረውን መጠን ሙሉ በሙሉ ለመክፈልም የሦስት ዓመት ጊዜ መስጠቱን አስታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5