ድምጽ አዲስ አበባ ውስጥ ተጥሎ የተገኘ ቦምብ ጉዳት አደረሰ ዲሴምበር 02, 2020 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በቦሌ ክፍለ ከተማ ጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቆሻሻ ገንዳ ውስጥ ተጥሎ የተገኘ ቦምብ በባለሙያዎች ከመክሸፉ በፊት ፈንድቶ ጉዳት ማድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።