የጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ እና የፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የላሙ ጉብኝት

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ የላሙን ወደብ ለመጠቀም የሚያስችለውን የመሠረተ ልማት በመዘርጋት ድርሻዋን እየተወጣች ነው ስትል ኬንያ አመለከተች።