አዲስ አበባ —
ለነኀሴ 26 ጠርቶት ለነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ይዘጋጁ በነበሩ አባላቱና አመራር አባላቱ ላይ ለደረሰው ጉዳት የአዲስ አበባን አስተዳደርና የከተማዋን ፖሊስ ኮሚሽን በህግ እንደሚጠይቅ ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ።
ፓርቲው ሊያካሂድ ያቀደው ሰልፍ «ህገ-ወጥና ያልተፈቀደ» ነው በማለት የአዲስ አበባ አስተዳደር ሲገልጽ መቆየቱ ይታወቃል።
ለተጨማሪና ዝርዝር የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሰማያዊ ፓርቲ ፍርድ ቤት ሊሄድ ነው
ለነኀሴ 26 ጠርቶት ለነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ይዘጋጁ በነበሩ አባላቱና አመራር አባላቱ ላይ ለደረሰው ጉዳት የአዲስ አበባን አስተዳደርና የከተማዋን ፖሊስ ኮሚሽን በህግ እንደሚጠይቅ ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ።
ፓርቲው ሊያካሂድ ያቀደው ሰልፍ «ህገ-ወጥና ያልተፈቀደ» ነው በማለት የአዲስ አበባ አስተዳደር ሲገልጽ መቆየቱ ይታወቃል።
ለተጨማሪና ዝርዝር የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡