የትራምፕና ባይደን ርክክብ ሲጠበቅ ወረርሽኙ እየከፋ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ የኮሮናቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የ2020 ምርጫ አሸናፊ እንደሆኑ የተነገረላቸው የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ አገሪቱን ፈጥኖ ለመርዳት እንዲችሉ፣ የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር የርክክቡን ሂደት በዚህ ሳምንት እንዲጀምሩ እየጠየቁ መሆናቸውን የቪኦኤ ዘጋቢ ሚሼል ኩዪን ዘግባለች፡፡