የጎባኤው ቀዳሚ አጀንዳ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጻሚዎቹ ይሆናሉ

Your browser doesn’t support HTML5

የዜጎቻቸውን የሰብዓዊ መብት በመጣስና ነፃነታቸውን በመንፈግ በተከሰሱ አገሮች ላይ፣ 47 አባላት ያሉት የሰብዓዊ መብት ጉባኤ፣ በሚቀጥሉት ሶስምት ሳምንታት ውስጥ በሚያደርገው ስብሰባ ከፍተኛ ምርመራና ግምገማ እንደሚያደርግባቸው ይጠበቃል፡፡ በስብሰባው ላይ እንደሚነሱ ከሚጠበቁት ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል የቪኦኤ ዘጋቢ ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ዘገባ አላት፡፡