በትግራይ ክልል ውስጥ አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ የረድኤት ተቋማቱን ማገዱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

አስራ አራት ወራትን በፈጀው እና እስካሁን ድረስ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከሰሞኑ በስደተኛ ጣቢያዎች ላይ ከባድ የአየር ጥቃት መድረሱን ተከትሎ በትግራይ ክልል ውስጥ አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ የረድኤት ተቋማት አገልግሎት ከመስጠት መታገዳቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እሁድ ዕለት አስታወቀ፡፡