ኢትዮ-ቴሌኮም በትግራይ አንዳንድ አካባቢዎች አገልግሎት ጀመረ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል የተወሰኑ አካባቢዎች የቴሌኮም አገልግሎት እንደገና መጀመሩን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታውቋል።