ድምጽ ሶማሊያ ለፓርላማ ሕግ መመሪያ የምታደርገውን ኢመደበኛ ምርጫ አቋረጠች ኖቬምበር 02, 2021 ኤደን ገረመው Your browser doesn’t support HTML5 ሶማሊያ ለፓርላማ ሕግ መመሪያ የምታደርገውን ኢመደበኛ ምርጫ አቋረጠች፡፡ የሃገሪቱ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ስምምነት ላይ መድረስ ባለመቻላቸው ምርጫው እስካሁን ድረስ ብዙ ጊዜ ተቋርጧል፡፡