ሰባ ስምንተኛው የሰማዕታት ቀን ተዘከረ

የካቲት 12 - የሰማዕታት ቀን

ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።

Your browser doesn’t support HTML5

78ኛው የሰማዕታት ቀን ተዘከረ

ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።

ዕለቱ ለሰማዕታቱ መታሰቢያ በቆመበት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ሃውልትና በቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል በፀሎተ-ፍትሃት ሥነ-ሥርዓት ተዘክሯል።

የዘንድሮው የሰማዕታት ቀን ታስቦ የዋለው ለሰባ ስምንተኛ ጊዜ ነው፡፡