ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።
አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ዛሬ የካቲት አሥራ ሁለት የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነው።
ዕለቱ ለሰማዕታቱ መታሰቢያ በቆመበት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ሃውልትና በቅድሥት ሥላሴ ካቴድራል በፀሎተ-ፍትሃት ሥነ-ሥርዓት ተዘክሯል።
የዘንድሮው የሰማዕታት ቀን ታስቦ የዋለው ለሰባ ስምንተኛ ጊዜ ነው፡፡