በኬንያ ተዘግተው የነበሩ መጠጥ ቤቶች ተከፈቱ

Your browser doesn’t support HTML5

በኬንያ የኮሮናቫይረስ መስፋፋት ለመግታት ተዘግተው የነበሩ የመጠጥ ቤቶች ተከፍተዋል። ትናንት የሀገሪቱ መንግሥት ባዘጋጀው የመድረክ ምክክር ላይ የተለያዩ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ አካላት ተገኝተውው ተወያይተዋል።