የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በአል ነጃሺ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዛሬ በሰጠው መግለጫ በአል ነጃሺ መስጊድ እና መካነ መቃብር ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዘ።