በኢትዮጵያ ጉዳይ ዓለምአቀፍ ድምፆች
Your browser doesn’t support HTML5
ትግራይ ክልል ውስጥ ያለው ሁኔታ በብርቱ እያሰጋቸው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽና የድርጅቱ የሰብዓዊ ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚሼል ባሸሌ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5