የኅዳሴው ግድብ ሙሊት ከሁለት ሳምንታት በኋላ ይጀመራል

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ የኅዳሴውን ግድብ መሙላት እንደምትጀመር የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ስለሽ በቀለ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።