በበዓሉ አከባበር ላይ ህፃናትንና አረጋውያንን በመርዳት፣ ለተጠሙ ውኃ በመስጠትና ፀጥታ በማስከበር ሙስሊሞች ዋና ተዋናይ እንደነበሩ እዚያው የሚገኘው ሪፖርተራችን አዲስ ቸኮል ዘግቧል።
በዐሉ በሐረሪ ክልልም በሰላም መከበሩን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5
በበዓሉ አከባበር ላይ ህፃናትንና አረጋውያንን በመርዳት፣ ለተጠሙ ውኃ በመስጠትና ፀጥታ በማስከበር ሙስሊሞች ዋና ተዋናይ እንደነበሩ እዚያው የሚገኘው ሪፖርተራችን አዲስ ቸኮል ዘግቧል።
በዐሉ በሐረሪ ክልልም በሰላም መከበሩን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።