ቲቦር ናዥ፣ ማይክ ራይነር በወቅቱ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥትና በህወሓት መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ግብ ወጊያው ፈጥኖ እንዲቆም፣ ሰላም እንዲመለስ፣ የሲቪሎች ደኅንነት እንዲጠበቅ መጣር መሆኑን የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናዥ አስታውቀዋል።