በእሥር ያሉት የእነ ጀዋር መሐመድ የረሃብ አድማ ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
ዛሬ ለአስራ አራተኛ ቀን በረሀብ አድማ የቀጠሉትን እነ አቶ ጀዋር ሳራጅ መሐመድን ምግብ እንዲበሉ ሊያግባቧቸው ቃሊቲ ማረምያ ሄደው የነበሩ ሽማግሌዎች እና የእምነት አባቶች ሊያሳምኗቸው አለመቻላቸውን ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5