ምክር ቤቱ ዶ/ር ደብረፅዮንን ጨምሮ የ38 ግለሰቦችን ያለመከሰስ መብት አነሳ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ጨምሮ የ38 ግለሰቦችን ያለመከሰስ መብት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ አነሳ።
Your browser doesn’t support HTML5