“ያሸነፍነው ፍትኃዊ ጦርነት ስለተዋጋን ነው” – ጄነራል ብርሃኑ ጁላ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያን የመከላከያ ሠራዊት ለማክበር የተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ትናንት የሃገሪቱ ፕሬዚዳንትና የጦር ሃይሎቹ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም በተገኙበት ትናንት ምሽት አዲስ አበባ ላይ ተካሂዷል።