“53 ፓርቲዎች በ49 የመወዳደሪያ ምልክቶች ሊወዳደሩ ይችላሉ”- ምርጫ ቦርድ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በስድስተኛው የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ሃምሳ ሦስት ፓርቲዎች በአርባ ዘጠኝ የመወዳደሪያ ምልክቶች ሊወዳደሩ እንደሚችሉ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የፉክክሩን ብርታት ለመለየት ግን የዕጩዎች ምዝገባ መጠናቀቅ እንዳለበትም ተገለጸ።