በኢትዮጵያ እያሻቀበ የሚሄደው የኑሮ ውድነት ህብረተሰቡን እያማረረ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የሐምሌ ወር የዋጋ ግሽበት ወደ 22.3 በመቶ ማሻቀቡን የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ባወጣው መረጃ አሳውቋል።